በአካባቢ ጥበቃና በአየር ንብረት ለውጥ ዙሪያ ማህበረሰባዊ ግንዛቤን ለማሳደገግና በዚህ ዙሪያ ማህበረሰባዊ አነቃቂዎችን ለመፍጠርና ለማበረታት ድርጅታችን ባዘጋጀው ልዩ ዕድል መወዳደር የምትፈልጉና መስፈርቱን የምታሟሉ አነቃቂዎች (አክቲቪስት) ዛሬውኑ ድህረ ገጻችንን በመቀላቀል እና አስፈላጊ መረጃወችን በጉግል ፎርሙ ላይ በመሙላት የዕድሉ ተጠቃሚ ይሁኑ።
ምዝገባው የሚጠናቀቅበት ቀን: ሚያዚያ 11 ከለሊቱ 6:00
ምዝገባ :
ከታች ከተጠቀሱት የድርጅቱ ማህበራዊ ሚዲያዎች ወይም ድረ ገፅ ላይ የተለጠፈውን ጉጉል ፎርም በመሙላት መመዝገብ ይችላሉ።
Google form
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSdnunm8XYs3Y31Z-VSNEfdxsvvnomQsFOnSqESgKA5NvtDW4g/viewform?usp=header
Registration for a special training course for community activists and a prize competition worth up to 300,000 birr
Registration:
You can register by filling out the Google form posted on the organization's social media or website, which is mentioned below.
Google form
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSdnunm8XYs3Y31Z-VSNEfdxsvvnomQsFOnSqESgKA5NvtDW4g/viewform?usp=header
To raise public awareness about environmental protection and climate change, and to create and encourage community activists in this area, activists who meet the criteria and want to compete in this special opportunity, join our website today and take advantage of the opportunity by filling out the necessary information on the Google form.